Category: News

ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አመራሮችና ለስፖርት ባለሞያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤና ውይይት ፕሮግራም ተካሄደ፡፡

ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አመራሮችና ለስፖርት ባለሞያዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤና ውይይት ፕሮግራም ተካሄደ፡፡ ሚያዚያ 10 ቀን 2014 ዓ.ም ቦንጋ ከተማ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች…

የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች ጥቅሞች ባለስልጣን / ETH ADA /በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለማጎልበት በመሰራት ላይ መሆኑን አሰታወቀ።

የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች ጥቅሞች ባለስልጣን / ETH ADA /በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለማጎልበት በመሰራት ላይ መሆኑን አሰታወቀ። ሚያዚያ 09/2014 ዓ.ም ቴፒ ከተማ በስልጠናው ወቅት የሚዛን ቴፒ ዮኒቨርሲቲ የቴፒ ካንፓስ…

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ለተጠሪ ተቋማት ልምድ ማጋራት የሚችልበት የተሻለ ቁመና ላይ እንደሆነ ተጠቆመ።

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ለተጠሪ ተቋማት ልምድ ማጋራት የሚችልበት የተሻለ ቁመና ላይ እንደሆነ ተጠቆመ። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የድጋፍ ፣ ክትትል እና ግምገማ ኮሚቴ ባደረገው ምልከታ የኢትዮጵያ የጸረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን መስሪያ ቤት…

ለቦንጋ ዮኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ተመሪቂ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ።

ለቦንጋ ዮኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ተመሪቂ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ። ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም ቦንጋ ከተማ “የስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ የንፁህ ስፖርት የውድድር መርህ በማዛባት በአቋራጭ ለመክበር የሚደረግ የማጭበርበር ተግባር…

ለጂማ ዮኒቨርስቲ ስፖርት አካዳሚ መምህራን ና ለስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ ።

ለጂማ ዮኒቨርስቲ ስፖርት አካዳሚ መምህራን ና ለስፖርት ሳይንስ ተማሪዎች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ተካሄደ ። የኢትዮጵያ የፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን /ETH ADA /ሚያዝያ 06 ቀን…

የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን/ ETH ADA/ በኦሮሚያ ክልል የጂማ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ለማርሻል አርትስና ለጅምና ስቲክስ ክለብ ታዳጊ አትሌቶችና አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሚያዚያ 05 ቀን 2014 ዓ.ም በዞኑ ባህልና ስፖርት ቢሮ የስብሰባ አዳራሽ ተሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን/ ETH ADA/ በኦሮሚያ ክልል የጂማ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ ለማርሻል አርትስና ለጅምና ስቲክስ ክለብ ታዳጊ አትሌቶችና አሰልጣኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና…

በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ለሚገኘው ዘቢዳር አትሌቲክስ ክለብ አትሌቶችና ለድጋፍ ሰጨ ሰራተኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጯ ስልጠና ተካሂዷል፡፡

በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ለሚገኘው ዘቢዳር አትሌቲክስ ክለብ አትሌቶችና ለድጋፍ ሰጨ ሰራተኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጯ ስልጠና ተካሂዷል፡፡ የኢትዮጵያ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣን/ ETH ADA/ 40 ለሚሆኑ…

በሀዋሳ ከተማ በሚካሄደው 4ኛው የመላው ኢትዮጵያ የሴቶች ውድድር ላይ የሚሳተፉ ሴት የፓራሊምፒክ ተወዳዳሪ አትሌቶች በንቅናቄ እና ግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሙ ላይ እየተሳተፉ ይገኛል፡፡

በሀዋሳ ከተማ በሚካሄደው 4ኛው የመላው ኢትዮጵያ የሴቶች ውድድር ላይ የሚሳተፉ ሴት የፓራሊምፒክ ተወዳዳሪ አትሌቶች በንቅናቄ እና ግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሙ ላይ እየተሳተፉ ይገኛል፡፡

በኦሮሚያ ክልል በሰበታ ከተማ አስተደደር ስር ለሚገኙ ለአትሌቲክስ ክለብ አትሌቶችና ለአትሌት ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጣና ተሰጠ ፡፡

በኦሮሚያ ክልል በሰበታ ከተማ አስተደደር ስር ለሚገኙ ለአትሌቲክስ ክለብ አትሌቶችና ለአትሌት ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በስፖርት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጣና ተሰጠ ፡፡ ሰኞ ፣ ሚያዚያ 03/2014 ዓ.ም…

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-AdA) በሀዋሳ ከተማ በሚካሄደው 4ኛው የመላው የኢትዮጲያ የሴቶች ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ሴት ተተኪ ስፖርተኞች ፣ የስፖርት ባለሞያዎች እና የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግ እና ሰፊ ንቅናቄ ለመፍጠር የፀረ-ዶፒንግ የOutreaching ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ የፀረ-አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን (ETH-AdA) በሀዋሳ ከተማ በሚካሄደው 4ኛው የመላው የኢትዮጲያ የሴቶች ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ሴት ተተኪ ስፖርተኞች ፣ የስፖርት ባለሞያዎች እና የስፖርቱን ማህበረሰብ ግንዛቤ ለማሳደግ እና ሰፊ ንቅናቄ ለመፍጠር…