Month: March 2020

አትሌት ብርሃኑ ፀጉ የተከለከለ የስፖርት አበረታች ቅመም ወይም ዶፒንግ መጠቀሙ በመረጋገጡ ለ4(አራት) ዓመታት በማንኛውም ውድድር ላይ እንዳይሳተፍ እገዳ ተጥሎበታል፡፡

አትሌት ብርሃኑ ፀጉ የተከለከለ የስፖርት አበረታች ቅመም ወይም ዶፒንግ መጠቀሙ በመረጋገጡ ለ4(አራት) ዓመታት በማንኛውም ውድድር ላይ እንዳይሳተፍ እገዳ ተጥሎበታል፡፡ አትሌት ብርኃኑ ፀጉ ቀደም ሲል እ.ኤ.አ መስከረም 15/2019 ዴንማርክ ኮፐንኃገን በተካሄደው…

በኢትዮጲያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት እና በኢትዮጲያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፡፡

በኢትዮጲያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽ/ቤት እና በኢትዮጲያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፡፡ ቀን፡- መጋቢት /07/2012 ዓ.ም ቦታ ፡- የኢ/አ/ፌ በጋዜጣዊ መግለጫው በፀረ-ዶፒንግ ጉዳይ ላይ ኢትዮጲያ category…

በፌዴራል ፖሊስ ክለብ (ኦሜድላ) ስር ለሚገኙ አትሌቶችና አስልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨብጫ ስልጠና ተስጠ፡፡

በፌዴራል ፖሊስ ክለብ (ኦሜድላ) ስር ለሚገኙ አትሌቶችና አስልጣኞች በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨብጫ ስልጠና ተስጠ፡፡ በአገራችን አንጋፋ ከሆኑት የስፖርት ክለቦች ውስጥ አንዱ በሆነው(ኦሜድላ) ስፖርት ክለብ በቀን 02/07/2012 ዓ.ም…